Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 የበዓል ቀኖች ሁሉ፤ የሰንበት ቀኖች፤ የመጀመሪያ ጨረቃ ቀኖች፤ የትእዛዝ በዓላት ቀኖች፤ እንዲሁም ከበዓል በፊት ያሉት ሦስት ቀኖችና ከበዓል በኋላ ያሉት ሦስት ቀኖች በመንግሥቴ ለሚገኙ አይሁዳውያን ሁሉ ግብር የማይከፈልባቸው ነጻ ቀኖች ይሆናሉ። Ver Capítulo |