Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ስለዚህ ከዛሬ ቀን ጀምሮ የሕዝብህ ሊቀ ካህናት እንድትሆን ሾመንሃል፤ የእኛ ወገን እንድትሆንና ከእኛ ጋር ያለህን ወዳጅነት እንድትጠብቅ ‘የንጉሥ ወዳጅ’ የሚል ስም ሰጥተንሃል።” ለዮናታን የከፋይ ልብስና የወርቅ አክሊል በመላክ አከበረው። “በዚህም መሠረት ፍላጎታችንና ወንድማዊ ግንኙነታችንን እንድታውቅና እንድታጠናክርም እንፈልጋለን”። Ver Capítulo |