Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ነገሥት 9:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ሰሎሞንም ጌዜርንና የታችኛውን ቤትሖሮን እንደገና አሠራ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 ሰሎሞንም ጌዝርን መልሶ ሠራት፤ እንዲሁም የታችኛውን ቤትሖሮንን፣

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ሰሎሞንም ጌዜርንና የታችኛውን ቤትሖሮን እንደገና አሠራ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሰሎ​ሞ​ንም ጋዜ​ር​ንና የታ​ች​ኛ​ውን ቤቶ​ሮ​ንን፥ ባዕ​ላ​ት​ንም ሠራ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 ሰሎሞንም ጌዝርን፥ የታችኛውንም ቤት ሖሮን፥

Ver Capítulo Copiar




1 ነገሥት 9:17
5 Referencias Cruzadas  

ወደ ምዕራብም እስከ የፍሌጣውያን ድንበር እስከ ታችኛው ቤትሖሮን ድንበር እስከ ጌዝር ድረስ ወረደ፥ መጨረሻውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ።


ቂብጻይምንና መሰማሪያዋን፥ ቤት-ሖሮንንና መሰማሪያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።


ኢልተቄን፥ ገባቶንን፥ ባዕላትን፥


ጌታም በእስራኤል ፊት አስደነገጣቸው፤ በገባዖንም በጽኑ ውግያ ድል አደረጓቸው፥ በቤትሖሮንም ዐቀበት በሆነው መንገድ ላይ አሳደዳቸው፥ እስከ ዓዜቃና እስከ መቄዳ ድረስ መታቸው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios