1 ነገሥት 22:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ስለዚህም ሕዝቡ በእነዚያ ቦታዎች መሥዋዕት ማቅረብና ዕጣን የማጠን ተግባሩን አልተወም ነበር፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም44 እንዲሁም ኢዮሣፍጥ ከእስራኤል ንጉሥ ጋራ በሰላም ኖረ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ሰላም መሥርቶ ይኖር ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ታረቀ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ታረቀ። Ver Capítulo |