Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ነገሥት 17:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ከዚህ በኋላ የጌታ ቃል ወደ ኤልያስ መጣ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ከዚያም እንዲህ የሚል የእግዚአብሔር ቃል ለኤልያስ መጣለት፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ወደ ኤል​ያስ እን​ዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 የእግዚአብሔርም ቃል እንዲህ ሲል ለእርሱ መጣለት

Ver Capítulo Copiar




1 ነገሥት 17:2
9 Referencias Cruzadas  

ከጌታ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፦


ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።


ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።


በዚያም ሌሊት የጌታ ቃል ወደ ናታን መጣ እንዲህም አለው፦


ነገር ግን የጌታ ቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማዕያ መጣ፥


በገለዓድ የምትገኘው የቱቢ ተወላጅ የሆነውና ኤልያስ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ፤ ንጉሥ አክዓብን “በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር በሚቀጥሉት ዓመቶች በምድር ላይ ጠል ወይም ዝናብ እንደማይኖር እኔ በማገለግለው በእስራኤል አምላክ፥ በሕያው ጌታ ስም እነግርሃለሁ” አለው።


“ከዚህ ተነሥተህ ወደ ምሥራቅ ሂድ፤ እዚያም ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ በሚገኘው ከሪት ተብሎ በሚጠራው ሸለቆ ተሸሸግ።


ከዚህ በኋላ ጌታ ኤልያስን እንዲህ አለው፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios