1 ነገሥት 12:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ከዚህም በኋላ ከወርቅ የተሠሩት ሁለት የኰርማ ምስሎች አንዱን በቤትኤል፥ ሁለተኛውንም በዳን አቆመ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 አንዱን በቤቴል ሌላውንም በዳን አቆመው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ከዚህም በኋላ ከወርቅ የተሠሩት ሁለት የኰርማ ምስሎች አንዱን በቤትኤል፥ ሁለተኛውንም በዳን አቆመ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 አንዱን በቤቴል ሁለተኛውንም በዳን አኖረ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 አንዱን በቤቴል፥ ሁለተኛውንም በዳን አኖረ። Ver Capítulo |