1 ቆሮንቶስ 15:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እኛስ ብንሆን ዘወትር ለአደጋ የምንጋለጠው ለምንድን ነው? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 እኛስ ብንሆን ዘወትር ለአደጋ የምንጋለጠው ለምንድን ነው? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እኛስ ብንሆን በየሰዓቱ ለአደጋ እየተጋለጥን የምንኖረው ለምንድን ነው? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እንግዲህ እኛስ ሁልጊዜ መከራን ስለምን እንቀበላለን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 እኛስ ዘወትር በሚያስፈራ ኑሮ የምንኖር ስለ ምንድር ነው? Ver Capítulo |