1 ዜና መዋዕል 8:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከሑሺምም አቢጡብንና ኤልፍዓልን ወለደ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በተጨማሪም ሑሺም ከተባለችው ሚስቱ አሂቱብና ኤልፓዓል ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከሑሲምም አቢጡብንና ኤልፍዓልን ወለደ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ከሑሺምም አቢጡብንና ኤልፍዓልን ወለደ። Ver Capítulo |