1 ዜና መዋዕል 7:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 የዬቴር ልጆች ዮሮኒ፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም38 የዬቴር ወንዶች ልጆች፤ ዮሮኒ፣ ፊስጳ፣ አራ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 የዬቴር ዘሮች ይፉኔ፥ ፒስፓና አራ ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 የዬቴርም ልጆች፤ ያፊና፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 የዬቴር ልጆች ዮፎኒ፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። Ver Capítulo |