1 ዜና መዋዕል 7:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 እኅቱ መለኬት ኢሱድን፥ አቢዔዝርን፥ መሕላን ወለደች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እኅቱ መለኬት ኢሱድን፣ አቢዔዝርንና ማሕላን ወለደች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የገለዓድ እኅት ሃሞሌኬት ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደች፤ እነርሱም ኢሾድ፥ አቢዔዜርና ማሕላ ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እኅቱ መለኪት ኢሱድን፥ አቢዔዜርን፥ መሕላን ወለደች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እኅቱ መለኬት ኢሱድን፥ አቢዔዝርን፥ መሕላን ወለደች። Ver Capítulo |