Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:77 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

77 ከሌዋውያን ለቀሩት ለሜራሪ ልጆች ከዛብሎን ነገድ ሬሞንና መሰማሪያዋ፥ ታቦርና መሰማሪያዋ ተሰጣቸው፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

77 ከሌዋውያን የቀሩት የሜራሪ ጐሣዎች ደግሞ ከዚህ የሚከተለውን ወሰዱ፤ ከዛብሎን ነገድ ዮቅኒዓምን፣ ቀርታህን፣ ሬሞንና፣ ታቦርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

77 ለቀሪዎቹ የመራሪ ጐሣ ቤተሰቦች የሚከተሉት ከተሞች በዙሪያቸው ከሚገኙት የግጦሽ ቦታዎች ጋር ተመድበውላቸው ነበር፦ በዛብሎን ግዛት ሪሞኖና ታቦር፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

77 ለቀ​ሩ​ትም ለሜ​ራሪ ልጆች ከዛ​ብ​ሎን ነገድ ሬሞ​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፥ ታቦ​ርና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

77 ከሌዋውያን ለቀሩት ለሜራሪ ልጆች ከዛብሎን ነገድ ሬሞንና መሰማርያዋ፥ ታቦርና መሰማርያዋ፤

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:77
3 Referencias Cruzadas  

ከንፍታሌምም ነገድ በገሊላ ያለችው ቃዴስና መሰማሪያዋ፥ ሐሞንና መሰማሪያዋ፥ ቂርያታይምና መሰምርያዋ ተሰጣቸው።


እንዲሁም ከሮቤልም ነገድ በኢያሪኮ አንጻር በዮርዳኖስ ማዶ በምሥራቅ በኩል በምድረ በዳ ያለችው ቦሶርና መሰማሪያዋ፥ ያሳና መሰማሪያዋ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos