Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:72 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

72 ከይሳኮርም ነገድ ቃዴስና መሰማሪያዋ፥ ዳብራትና መሰማሪያዋ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

72 ከይሳኮርም ነገድ፣ ቃዴስን፣ ዳብራትን

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

72 በይሳኮር ግዛት፥ ቃዴስ፥ ዳበራት፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

72 ከይ​ሳ​ኮ​ርም ነገድ ቃዴ​ስና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፥ ዳብ​ራ​ትና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

72 ከይሳኮርም ነገድ ቃዴስና መሰማርያዋ፥ ዳብራትና መሰማርያዋ፥

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:72
7 Referencias Cruzadas  

ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ወገን በባሳን ያለችው ጎላንና መሰማሪያዋ፥ አስታሮትና መሰማሪያዋ ተሰጣቸው፤


ራሞትና መሰማሪያዋ፥ ዓኔምና መሰማሪያዋ፤


ከሣሪድም ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምሥራቅ ወደ ኪስሎትታቦር ዳርቻ ዞረ፤ ወደ ዳብራትም ወጣ፥ ወደ ያፊዓም ደረሰ፤


ቃዴስ፥ ኤድራይ፥ ዐይን-ሐጾር፥


ከንፍታሌምም ነገድ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን በገሊላ ውስጥ ቃዴስንና መሰማሪያዋን፥ ሐሞት-ዶንና መሰማሪያዋን፥ ቀርታንንና መሰማሪያዋን፤ ሦስቱን ከተሞች ሰጡአቸው።


ዲቦራ መልሳ፥ “ይሁን እሺ፤ መሄዱን አብሬህ እሄዳለሁ፤ በዚህ ሁኔታ የምትሄድ ከሆነ ግን ክብሩ ለአንተ አይሆንም፤ ጌታ ሲሣራን ለሴት አሳልፎ ይሰጣልና” አለችው። ስለዚህ ዲቦራ ከባራቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos