1 ዜና መዋዕል 6:69 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)69 ኤሎንና መሰማሪያዋ፥ ጋት-ሪሞንና መሰማሪያዋ ናቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም69 ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም69 አያሎንና ጋትሪሞን ከግጦሽ መሬታቸው ጋር ናቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)69 ኤሎንንና መሰማሪያዋን፥ ጋትሪሞንንና መሰማሪያዋን ሰጡአቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)69 ኤሎንንና መሰምርያዋን፥ ጋትሪሞንንና መሰምርያዋን ሰጡአቸው። Ver Capítulo |