Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

43 የኢኤት ልጅ፥ የጌድሶን ልጅ፥ የሌዊ ልጅ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

43 የኢኤት ልጅ፣ የጌርሶን ልጅ፣ የሌዊ ልጅ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

43 ያሐት፥ ጌርሾን፥ ሌዊ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

43 የኢ​ያ​ኤት ልጅ፥ የጌ​ድ​ሶን ልጅ፥ የሌዊ ልጅ ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

43 የያሐት ልጅ፥ የጌድሶን ልጅ፥ የሌዊ ልጅ ነው።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:43
10 Referencias Cruzadas  

የሌዊም ልጆች፥ ጌድሾን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ።


ዳዊትም እንደ ሌዊ ልጆች እንደ ጌድሶንና እንደ ቀዓት እንደ ሜራሪም በየሰሞናቸው ከፈላቸው።


የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ።


ከጌድሶን፤ ልጁ ሎቤኒ፥ ልጁ ኢኤት፥ ልጁ ዛማት፥


የኤታን ልጅ፥ የዛማት ልጅ፥ የሰሜኢ ልጅ፥


በግራቸውም በኩል ወንድሞቻቸው የሜራሪ ልጆች ነበሩ፤ ኤታን የቂሳ ልጅ፥ የአብዲ ልጅ፥ የማሎክ ልጅ፥


ወንድ ልጅም ወለደች፦ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን “ጌርሾም” ብሎ ጠራው።


እነዚህ የሌዊ ልጆች ስሞች እንደ ትውልዳቸው ጌርሾን፥ ቀሃት፥ ሜራሪ ናቸው። የሌዊም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው።


በየስማቸውም የሌዊ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos