Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 እነዚህም የጌድሶን ልጆች ስሞች ናቸው፤ ሎቤኒ እና ሰሜኢ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የጌርሶን ወንዶች ልጆች፤ ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ጌርሾንም ሊብኒንና ሺምዒን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 የጌ​ድ​ሶ​ንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 የጌድሶንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:17
8 Referencias Cruzadas  

ከጌድሶናውያን ለአዳንና ሰሜኢ ነበሩ።


በጌድሶን ውስጥ የሎቤናውያን ወገንና የሰሜአውያን ወገን ይካተቱ ነበር፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።


የጌድሶንም ልጆች ስሞች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።


የጌርሾንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሊብኒና፥ ሽምኢ ናቸው።


የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ።


የቀዓትም ልጆች፤ እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ነበሩ።


ለመዘምራን አለቃ፥ በዋሽንት፥ የአሳፍ መዝሙር።


ሃሌ ሉያ! የጌታን ስም አመስግኑ፥ እናንተ የጌታ ባርያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios