1 ዜና መዋዕል 23:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 የይስዓር ወንዶች ልጆች፤ የመጀመሪያው ሰሎሚት ነበረ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የቀዓት ሁለተኛ ልጅ ይጽሐር የጐሣው አለቃ የነበረ ሸሎሚት ተብሎ የሚጠራ አንድ ወንድ ልጅ ነበረው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። Ver Capítulo |