Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 2:45 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

45 የሸማይም ልጅ ማዖን ነበረ፤ ማዖንም የቤት-ጹር አባት ነበረ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

45 ሸማይም ማዖንን ወለደ፤ ማዖንም ቤትጹርን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

45 ሻማይም ማዖንን ወለደ፤ ማዖንም ቤትጹርን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

45 የሰ​ማ​ኤ​ምም ልጅ ማዖን ነበረ፤ ማዖ​ንም የቤት ሱር አባት ነበረ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

45 የሸማይም ልጅ ማዖን ነበረ፤ ማዖንም የቤት ጹር አባት ነበረ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 2:45
4 Referencias Cruzadas  

ሽማዕም የዮርቅዓምን አባት ረሐምን ወለደ፤ ሬቄምም ሸማይን ወለደ።


የካሌብም ቁባት ዔፋ ሐራንን፥ ሞዳን፥ ጋዜዝን ወለደች፤ ሐራንም ጋዜዝን ወለደ።


ማዖን፥ ቀርሜሎስ፥ ዚፍ፥ ዩጣ፥


ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos