1 ዜና መዋዕል 11:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በኢያቡስም የተቀመጡ ዳዊትን፦ “ወደዚህ አትገባም” አሉት፤ ዳዊት ግን አምባይቱን ጽዮንን ያዘ፤ እርሷም የዳዊት ከተማ ናት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ዳዊትን፣ “ወደዚህ ፈጽሞ አትገባም” አሉት፤ ዳዊት ግን የጽዮንን ምሽግ ያዘ፤ እርሷም የዳዊት ከተማ ናት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ኢያቡሳውያን ዳዊትን “ከቶ ወደዚህ አትገባም” አሉት፤ ዳዊት ግን በጽዮን የሠሩትን ምሽጋቸውን ያዘ፤ ከዚያም በኋላ ያቺ ስፍራ “የዳዊት ከተማ” ተብላ ትጠራ ጀመር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በኢያቡስም የተቀመጡ ዳዊትን፥ “ወደዚህ አትገባም” አሉት፤ ዳዊት ግን አንባዪቱን ጽዮንን ያዘ፤ እርስዋም የዳዊት ከተማ ናት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 በኢያቡስም የተቀመጡ ዳዊትን “ወደዚህ አትገባም፤” አሉት፤ ዳዊት ግን አምባይቱን ጽዮንን ያዘ፤ እርስዋም የዳዊት ከተማ ናት። Ver Capítulo |