Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 1:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 አብርሃም የተባለ አብራም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 በኋላ አብርሃም የተባለውን አብራምን ያጠቃልላል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 አብ​ር​ሃም የተ​ባ​ለው አብ​ራም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 አብርሃም የተባለ አብራም።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 1:27
6 Referencias Cruzadas  

ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፥ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና።


ሴሮሕ፥ ናኮር፥ ታራ፥


የአብርሃምም ልጆች፤ ይስሐቅና እስማኤል ናቸው።


አብራምን የመረጥህ፥ ከከለዳውያን ኡር የአወጣኸው፥ ስሙንም አብርሃም ያልኸው፥ አንተ ጌታ አምላክ ነህ።


ኢያሱም ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ አለ፦ “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘አባቶቻችሁ፥ የአብርሃምና የናኮር አባት ታራ፥ አስቀድመው በወንዝ ማዶ ተቀመጡ፤ ሌሎችንም አማልክት አመለኩ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos