Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘኍል 7:16 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ለኃጢአትም መሥዋዕትም አንድ አውራ ፍየል፤ ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ ተባዕት የፍየል ጠቦት፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ለኃጢአትም መሥዋዕትም አንድ አውራ ፍየል፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አንድ ተባት ፍየል ለኃጢአት መሥዋዕት

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ለኀ​ጢ​አ​ትም መሥ​ዋ​ዕት አንድ አውራ ፍየል፤

Ver Capítulo Copiar




ዘኍል 7:16
3 Referencias Cruzadas  

የሠራው ኃጢአት ቢታወቅ፥ ነውር የሌለበትን ተባት ፍየል ለቍርባኑ ያቀርበዋል፤


ካህኑም ከኃጢአት መሥዋዕት ደም በጣቱ ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ቀንዶች ያደርገዋል፤ የተረፈውንም ደም ለሚቃጠል መሥዋዕት ከሚሆነው መሠዊያ በታች ያፈስሰዋል።


ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos