የሚፈርስ ሥጋ ነፍስን ያሸንፋታልና፥ ይከብዳታልምና፥ ምድራዊ ማደሪያም ልብን ይሸፍናልና።
ፈራሹ ሥጋ ነፍስን ይከብዳታል፥ ምድራዊው ድንኳንም የሚያስብ ልቡናን ይጫነዋል።