La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 12:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አማ​ል​ክት እንደ ሆኑ ባሰ​ቧ​ቸው በእ​ነ​ዚህ በጣ​ዖ​ታቱ በተ​ፈ​ረ​ደ​ባ​ቸው ጊዜ ቀድሞ የካ​ዱ​ትን ያው​ቁ​ታል፥ ጻድቅ አም​ላክ እንደ ሆነም ያው​ቁ​ታል፤ ስለ​ዚ​ህም ፍጹም የፍ​ርድ ቅጣት ደረ​ሰ​ባ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱን ያሰቃያቸው፥ አቤቱታቸውን ያቀረቡባቸው፥ አምላኮቻቸው ያደረጉአቸው እነኛው ፍጡራን፥ የቀጧቸውም እነርሱ መሆናቸውን በእውነተኛው ብርሃናቸው ተመልክተዋል፤ እስከ አሁን ድረስ አናውቅህም ያሉትን ጌታ እውነተኛው አምላክ እንደሆነ አወቁ፤ የመጨረሻውም ቅጣት በእነርሱ ላይ ወደቀ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 12:27
0 Referencias Cruzadas