ማንም ወዳልኖረበት ምድረ በዳም ሄደው ኖሩ። ባልተረገጠች ቦታም የድንኳኖቻቸውን ካስማ ተከሉ።
የሰው እግር ባልደረሰበት ስፍራ፥ ድንኳኖቻቸውን ተከሉ።