La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 9:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ብር​ታ​ትህ በብ​ዙ​ዎች አይ​ደ​ለ​ምና፥ ኀይ​ል​ህም በኀ​ያ​ላን ሰዎች አይ​ደ​ለ​ምና፤ ነገር ግን አንተ የት​ሑ​ታን አም​ላክ ነህ፤ የጥ​ቂ​ቶች ረዳት ነህ፤ የበ​ሽ​ተ​ኞ​ችም ፈዋሽ አንተ ነህ፤ ለጠ​ፉ​ትም ጠባ​ቂ​ያ​ቸው አንተ ነህ፤ ተስፋ የቈ​ረጡ ሰዎ​ች​ንም የም​ታ​ድ​ና​ቸው አንተ ነህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ብርታትህ በቍጥር፥ ኃይልህም በጠንካራ ሰዎች ላይ አይደገፍምና፤ ነገር ግን የትሑታን አምላክ፥ የታናናሾች ረዳት፥ የደካሞች ድጋፍ፥ ለተገፉ መጠለያ፥ ተስፋ ለቆረጡ አዳኝ ነህ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 9:11
0 Referencias Cruzadas