La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 15:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህ ሁሉ በእ​ጅሽ ተደ​ር​ጓ​ልና፥ ይህ​ንም በጎ ነገር ለእ​ስ​ራ​ኤል አድ​ር​ገ​ሻ​ልና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እነ​ር​ሱን ወዷ​ልና፥ ሁሉን የሚ​ገዛ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ ይባ​ር​ክሽ!” ሕዝ​ቡም ሁሉ፥ “አሜን” አሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህን ሁሉ በእጅሽ አደረግሽ፤ ለእስራኤልም ብዙ መልካም ነገር አደረግሽ፥ እግዚአብሔርም በዚህ ተደስቷል፤ ሁሉን የሚችል ጌታ ለዘለዓለም ይባርክሽ!” ሕዝቡም ሁሉ “አሜን” አሉ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 15:10
0 Referencias Cruzadas