La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 13:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዮዲ​ትም በሩቁ ሆና በር የሚ​ጠ​ብቁ ዘበ​ኞ​ችን፥ “ዛሬ ኀይ​ልን እን​ዳ​ደ​ረገ ዳግ​መኛ ለእ​ስ​ራ​ኤል በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ላይ ጽና​ትና ኀይ​ልን ያደ​ርግ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኛ ጋር አለና ክፈቱ፤ ክፈቱ” አለ​ቻ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዮዲትም በሩቅ ሆና በር የሚጠብቁትን ዘበኞች፦ “ክፈቱ፥ በሩን ክፈቱ፥ ዛሬ እንዳደረገው ሁሉ ኃይሉን በእስራኤል ላይ ብርታቱንም በጠላቶቻችን ላይ ያሳይ ዘንድ አምላካችን እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው” አለቻቸው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 13:11
0 Referencias Cruzadas