La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 39:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በውኑ ከጥ​በ​ብህ የተ​ነሣ ጭል​ፊት ያን​ዣ​ብ​ባ​ልን? ወይስ ክን​ፎ​ቹን ወደ ደቡብ ይዘ​ረ​ጋ​ልን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ጭልፊት የሚበርረው፣ ክንፎቹንም ወደ ደቡብ የሚዘረጋው፣ በአንተ ጥበብ ነውን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በውኑ ጭልፊት የሚያንዣብበው፥ ክንፎቹንስ ወደ ደቡብ የሚዘረጋው በአንተ ጥበብ ነውን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በውኑ ጭልፊት የሚያንዣብበው፥ ክንፎቹንም ወደ ደቡብ የሚዘረጋው በአንተ ጥበብ ነውን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በውኑ ከጥበብህ የተነሣ ጭልፊት ያንዣብባልን? ወይስ ክንፎቹን ወደ ደቡብ ይዘረጋልን?

Ver Capítulo



ኢዮብ 39:26
6 Referencias Cruzadas  

የመ​ለ​ከ​ትም ድምፅ ሲሰማ፦ እሰይ ይላል፤ ከሩ​ቅም ሆኖ ሰል​ፍ​ንና የአ​ለ​ቆ​ችን ጩኸት፥ የሠ​ራ​ዊ​ቱ​ንም ውካታ ያሸ​ታል።


በአ​ፍህ ትእ​ዛዝ ንስር ከፍ ከፍ ይላ​ልን? ጆፌ አሞ​ራስ ልጆ​ቹን አቅፎ ያድ​ራ​ልን?


አበባ በም​ድር ላይ ታየ፥ የመ​ከ​ርም ጊዜ ደረሰ፥ የቍ​ር​ዬ​ውም ቃል በም​ድ​ራ​ችን ተሰማ።


ሽመላ በሰ​ማይ ጊዜ​ዋን አው​ቃ​ለች፤ ዋኖ​ስና ጨረባ፥ ዋሊ​ያም የመ​ም​ጣ​ታ​ቸ​ውን ጊዜ ይጠ​ብ​ቃሉ፤ ሕዝቤ ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፍርድ አላ​ወ​ቁም።


“አሮ​ንም ስለ ራሱ ኀጢ​አት የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ወይ​ፈ​ኑን ያቀ​ር​ባል፤ ለራ​ሱም ለቤ​ተ​ሰ​ቡም ያስ​ተ​ሰ​ር​ያል፤ ስለ ኀጢ​አቱ የእ​ር​ሱን መሥ​ዋ​ዕት ወይ​ፈ​ኑን ያር​ዳል።


ሰጎን፥ አራት ራስ አሞራ፥ ዝዪ፥ በቋል በየ​ወ​ገኑ።