La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 39:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግር ይሰ​ብ​ረው ዘንድ፥ የም​ድረ በዳም አውሬ ይረ​ግ​ጠው ዘንድ ትረ​ሳ​ለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግር እንደሚሰብረው፤ የዱር አውሬም እንደሚረግጠው አታስብም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እግር ሊሰብረው እንደሚችል፥ የምድረ በዳም አውሬ ሊረግጠው እንደሚችል ትረሳለች።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

‘በዚያ የሚያልፍ በእግሩ ይሰብረዋል፤ የዱር አውሬም ረግጦ ያደቀዋል’ ብላ አታስብም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግር ይሰብረው ዘንድ፥ የምድረ በዳም አውሬ ይረግጠው ዘንድ ትረሳለች።

Ver Capítulo



ኢዮብ 39:15
2 Referencias Cruzadas  

ዕን​ቍ​ላ​ልን በመ​ሬት ላይ ትጥ​ላ​ለች፥ በአ​ፈ​ርም ውስጥ ታሞ​ቀ​ዋ​ለች፥


የእ​ር​ስዋ እን​ዳ​ል​ሆኑ በል​ጆ​ችዋ ላይ ትጨ​ክ​ና​ለች፤ ያለ ፍር​ሀ​ትም በከ​ንቱ ትሠ​ራ​ለች፤