La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 37:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ሰው በእኔ ዘንድ ሲቆም ዝም እል ዘንድ፥ መጽ​ሐፍ ወይም ጸሓፊ አለ​ኝን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እኔ መናገር እንደ ፈለግሁ ሊነገረው ይገባልን? ይዋጥ ዘንድ የሚጠይቅ ሰው አለን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ማንም በእርሱ ላይ ቢናገር ፈጽሞ ይዋጣልና እኔ መናገር እንደምፈልግ መንገር ድፍረት አይሆንምን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔርን ልናገር ብዬ በመጠየቅ ለምን ያጠፋኝ ዘንድ አነሣሣዋለሁ?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ማንም በእርሱ ላይ ቢናገር ፈጽሞ ይዋጣልና እኔ እናገር ዘንድ ብወድድ ሰው ይነግረዋልን?

Ver Capítulo



ኢዮብ 37:20
7 Referencias Cruzadas  

ስለ​ዚህ ንገ​ረኝ! ምን እን​ለ​ዋ​ለን? እን​ግ​ዲህ ዝም እን​በል፥ ብዙም አን​ና​ገር፥


“ብር​ሃን ለሁሉ የሚ​ታይ አይ​ደ​ለም ብር​ሃን በእ​ርሱ ዘንድ በደ​መና ውስጥ ሆኖ ከሩቅ በሰ​ማ​ያት ያበ​ራል።


ከባ​ሕር አሸዋ ይልቅ ይከ​ብድ ነበ​ርና፤ ነገር ግን ቃሌ ሐሰ​ትን ይመ​ስ​ላል።


አቤቱ፥ ከኃ​ጥ​ኣን እጅ ጠብ​ቀኝ፥ እር​ም​ጃ​ዬ​ንም ሊያ​ሰ​ና​ክሉ ከመ​ከሩ ከዐ​መ​ፀ​ኞች ሰዎች አድ​ነኝ።


እግዚአብሔር ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፣ ምድርም ሁሉ በፊቱ ዝም ትበል።