La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 34:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያለ​ዚያ ግን ተመ​ከር፥ ይህ​ንም ስማ፤ የን​ግ​ግ​ሬ​ንም ቃል አድ​ምጥ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ማስተዋል ካለህ ይህን ስማ፤ እኔ የምለውንም አድምጥ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“አስተዋይ ከሆንክ ይህን ስማ፥ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፤ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፥ የንግግሬንም ቃል አድመጥ።

Ver Capítulo



ኢዮብ 34:16
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን እኔ ደግሞ እንደ እና​ንተ ልብ አለኝ። እኔ ከእ​ና​ንተ የማ​ንስ አይ​ደ​ለ​ሁም፥ እን​ደ​ዚህ ያለ​ውን ነገር የሚ​ያ​ውቅ ማነው?


ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት ይሞ​ታል፥ ሟችም ሁሉ ወደ ተፈ​ጠ​ረ​በት መሬት ይመ​ለ​ሳል።


ግፍን የሚ​ጠላ፥ ክፉ​ዎ​ች​ንም የሚ​ያ​ጠፋ፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ጻድቅ ነው።