La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 28:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሞትና ሲኦል ወሬ​ዋን በጆ​ሮ​ቻ​ችን ሰማን ብለ​ዋል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጥፋትና ሞት፣ ‘ወሬዋን ብቻ ሰማን’ ይላሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጥፋትና ሞት፦ ስለ እርሷ በወሬ ሰማን ብለዋል።”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጥፋትና ሞት ‘ስለ እርስዋ የምናውቀው፥ በወሬ ብቻ ነው’ ይላሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጥፋትና ሞት፦ ወሬዋን በጆሮቻችን ሰማን ብለዋል።

Ver Capítulo



ኢዮብ 28:22
6 Referencias Cruzadas  

ሲኦል በፊቱ ራቁ​ቱን ነው፥ ሞት​ንም ከእ​ርሱ የሚ​ጋ​ር​ደው የለም።


ቀላይ፦ በእኔ ውስጥ የለ​ችም ትላ​ለች። ባሕ​ርም፦ በእኔ ዘንድ የለ​ችም ይላል።


በሰው ሁሉ ዘንድ ተረ​ስ​ታ​ለች፥ ከሰ​ማይ ወፎ​ችም ተሰ​ው​ራ​ለች።


አሁንም ልጄ ሆይ፥ ስማኝ፥ መንገዴን የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው።


በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው፤ እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፤ ስሙም በዕብራይስጥ አባዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።