La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 24:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከፍ ከፍ ባለ ጊዜም ብዙ​ዎ​ችን አስ​ጨ​ነ​ቃ​ቸው። እንደ አመ​ድ​ማዶ በሙ​ቀት ይጠ​ወ​ል​ጋል። ከቃ​ር​ሚ​ያው እን​ደ​ሚ​ወ​ድቅ እሸ​ትም ይቈ​ረ​ጣል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለጥቂት ጊዜ ከፍ ከፍ ይላሉ፤ ሆኖም ይጠፋሉ፤ ዝቅ ዝቅ ብለው፤ እንደ ሌሎቹ ይከማቻሉ። እንደ እህል ራስም ይታጨዳሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጥቂት ጊዜ ከፍ ከፍ ይላሉ፥ ይሄዳሉ፥ ይጠወልጋሉም፥ እንደ ሌሎች ሁሉ ይከማቻሉ፥ እንደ እሸትም ራስ ይቈረጣሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ክፉ ሰዎች ለጥቂት ጊዜ ይበለጽጋሉ፤ ነገር ግን ወዲያውኑ እንደ አረም ጠውልገው ይጠፋሉ፤ እንደ እህልም ይታጨዳሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጥቂት ጊዜ ከፍ ከፍ ይላሉ፥ ይሄዳሉ፥ ይጠወልጋሉም፥ እንደ ሌሎች ሁሉ ይከማቻሉ፥ እንደ እሸትም ራስ ይቈረጣሉ።

Ver Capítulo



ኢዮብ 24:24
13 Referencias Cruzadas  

ልጆቹ ቢበዙ አያ​ያ​ቸ​ውም ቢያ​ን​ሱም አያ​ው​ቃ​ቸ​ውም።


የኀ​ጢ​ኣ​ተ​ኞች ደስታ ታላቅ ሰልፍ ነው፥ የዝ​ን​ጉ​ዎ​ችም ደስታ ጥፋት ነው።


ዕድ​ሜ​ያ​ቸ​ው​ንም በተ​ድላ ይፈ​ጽ​ማሉ፤ በሲ​ኦል ማረ​ፊ​ያም ይጋ​ደ​ማሉ።


የሸ​ለ​ቆው ጓል ይጣ​ፍ​ጥ​ለ​ታል፤ በኋ​ላ​ውም ሰው ሁሉ ይወ​ጣል፤ በፊ​ቱም ቍጥር የሌ​ለው ሰው አለ።


ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ኀፍ​ረ​ትን ይለ​ብ​ሳሉ፤ የኀ​ጢ​ኣ​ተ​ኞ​ችም ቤት ይጠ​ፋል።”


ልቤ ደነ​ገ​ጠ​ብኝ፥ ኀይ​ሌም ተወኝ፥ የዐ​ይ​ኖ​ቼም ብር​ሃን ፈዘ​ዘ​ብኝ።


የም​ት​ገ​ዛ​ል​ህን ነፍስ ለአ​ራ​ዊት አት​ስ​ጣት፤ የድ​ሆ​ች​ህ​ንም ነፍስ ለዘ​ወ​ትር አት​ርሳ።


ፀሐይ ከትኵሳት ጋር ይወጣልና፥ ሣርንም ያጠወልጋልና፥ አበባውም ይረግፋልና፥ የመልኩም ውበት ይጠፋልና፤ እንዲሁ ደግሞ ባለ ጠጋው በመንገዱ ይዝላል።