La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 22:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በውኑ ጻድ​ቃን ሰዎች የረ​ገ​ጡ​አ​ትን የዱ​ሮ​ይ​ቱን መን​ገድ ትጠ​ብ​ቃ​ለ​ህን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኀጢአተኞች በሄዱባት፣ በጥንቷ መንገድ እንደ ተመላለስህ ትቀራለህን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በውኑ ክፉ ሰዎች የሄዱበትን የዱሮውን መንገድ ትከተላለህን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ኃጢአተኞች ይመላለሱበት የነበረው የዱሮውን መንገድ ትከተላለህን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በውኑ ኃጢአተኞች ሰዎች የረገጡአትን የዱሮይቱን መንገድ ትጠብቃለህን?

Ver Capítulo



ኢዮብ 22:15
5 Referencias Cruzadas  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሰ​ዎች ክፉ ሥራ በም​ድር ላይ እን​ደ​በዛ፥ የል​ባ​ቸው ዐሳብ ምኞ​ትም ሁል ጊዜ ፈጽሞ ክፉ እን​ደ​ሆነ አየ።


ነገር ግን ኢዮብ ሆይ፥ ተማር። እንደ ሰነ​ፎ​ችም አት​መ​ልስ፥


ፈጽሞ ያል​በ​ደለ፥ ግፍን ከሚ​ሠ​ሩም ጋር ያል​ተ​ባ​በረ፥ ከኃ​ጥ​ኣ​ንም ጋር ያል​ሄደ፥ ማን ነው?