La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 21:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሬ​ዎ​ቻ​ቸው አይ​መ​ክ​ኑም፤ ላሞ​ቻ​ቸ​ውም አይ​ጨ​ነ​ግ​ፉም፤ በደ​ኅ​ናም ይወ​ል​ዳሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኰርማቸው ዘሩ በከንቱ አይወድቅም፤ ያስረግዛል፤ ላማቸውም ሳትጨነግፍ ትወልዳለች።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኮርማቸው ይወልዳል፥ ዘሩንም አይጥለውም፥ ላማቸውም ትወልዳለች፥ አትጨነግፍም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከብቶቻቸው ያለአንዳች ችግር ይረባሉ፤ ላሞቻቸውም ምንም ሳይጨነግፉ ይወልዳሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኮርማቸው ይወልዳል፥ ዘሩንም አይጥለውም፥ ላማቸውም ትወልዳለች፥ አትጨነግፍም።

Ver Capítulo



ኢዮብ 21:10
9 Referencias Cruzadas  

እነ​ር​ሱም እንደ በጎች ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይጠ​በ​ቃሉ፤ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም በፊ​ታ​ቸው ይዘ​ፍ​ናሉ።


ቤታ​ቸው በብ​ል​ፅ​ግና የተ​ሞላ ነው፤ የሚ​ያ​ስ​ፈ​ራ​ቸ​ውም የለም። ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዘንድ መቅ​ሠ​ፍት አይ​መ​ጣ​ባ​ቸ​ውም።


በም​ድ​ር​ህም መካን፥ ወይም የማ​ይ​ወ​ልድ አይ​ኖ​ርም፤ የዘ​መ​ን​ህ​ንም ቍጥር እሞ​ላ​ለሁ።


“አንድ ባለ​ጸጋ ሰው ነበረ፤ ቀይ ሐርና ነጭ ሐር፥ እጅ​ግም ቀጭን ልብስ ይለ​ብስ ነበር፤ ዘወ​ት​ርም ተድ​ላና ደስታ ያደ​ርግ ነበር።


አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እር​ስ​ዋን ይሰ​ጥህ ዘንድ ለአ​ባ​ቶ​ችህ በማ​ለ​ላ​ቸው በም​ድ​ርህ ላይ፥ በሆ​ድህ ፍሬ፥ በእ​ር​ሻ​ህም ፍሬ፥ ከብ​ቶ​ች​ህን በማ​ብ​ዛት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ​ነ​ቱን ያበ​ዛ​ል​ሃል።