La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 15:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ስማኝ ልን​ገ​ርህ፥ እነ​ሆም ያየ​ሁ​ትን እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“አድምጠኝ፤ በግልጽ አስረዳሃለሁ፤ ያየሁትንም እነግርሃለሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ስማኝ ልንገርህ፥ እነሆም ያየሁትን ልተርክልህ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“አባቶቻቸው ሳይደብቁ ያስተላልፉላቸውን፥ ጥበበኞች የገለጡትን፥ እኔም የመረመርኩትን አስረዳሃለሁና ስማኝ፤ ልንገርህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ምድሪቱ ለብቻቸው ተሰጥታ የነበረች፥

Ver Capítulo



ኢዮብ 15:17
8 Referencias Cruzadas  

“እነሆ፥ ይህን ሁሉ ዐይኔ አየች፤ ጆሮ​የም ሰማች።


ይል​ቁ​ንስ አስ​ጸ​ያ​ፊና የረ​ከሰ፥ ኀጢ​አ​ት​ንም እንደ ውኃ የሚ​ጠጣ ሰው ምንኛ ያንስ?


ጠቢ​ባን የተ​ና​ገ​ሩ​ትን፥ አባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ያል​ሰ​ወ​ሩ​ትን እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ።


“ነገር ግን፥ ኢዮብ ሆይ፥ ቃሌን ስማ፥ ነገ​ሬ​ንም አድ​ምጥ።


“እና​ንተ ጥበ​በ​ኞች፥ ቃሌን ስሙ፤ እና​ን​ተም ዐዋ​ቂ​ዎች፥ መል​ካም ነገ​ርን አድ​ምጡ።


“ገና የም​ና​ገ​ረው ነገር አለ​ኝና ጥቂት ታገ​ሠኝ፥ እኔም አስ​ተ​ም​ር​ሃ​ለሁ።


እነሆ፥ ይህን ዐው​ቀን መረ​መ​ርን፥ የሰ​ማ​ነ​ውም ይህ ነው፤ አንተ ግን አን​ዳች ሠር​ተህ እንደ ሆነ ለራ​ስህ ዕወቅ።”