La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 13:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እጅ​ህን ከእኔ አርቅ፤ ግር​ማ​ህም አታ​ስ​ደ​ን​ግ​ጠኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

Ver Capítulo



ኢዮብ 13:21
9 Referencias Cruzadas  

የሕ​ይ​ወቴ ዘመን አጭር አይ​ደ​ለ​ምን? ጥቂት አርፍ ዘንድ ተወኝ፤


ጥን​ቱን ኀይሉ አያ​ስ​ፈ​ራ​ች​ሁ​ምን? ግር​ማስ ከእ​ርሱ ዘንድ አይ​ወ​ድ​ቅ​ባ​ች​ሁ​ምን?


“ነገር ግን ሁለት ነገ​ርን ስጠኝ፤ የዚ​ያን ጊዜ ከፊ​ትህ አል​ሰ​ወ​ርም፤


እነሆ፥ ግር​ማዬ አታ​ስ​ፈ​ራ​ህም፥ እጄም አት​ከ​ብ​ድ​ብ​ህም።


በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግር​ማ​ውም ባላ​ስ​ፈ​ራኝ ነበር።


ቅን​ነ​ት​ህን በልቤ ውስጥ አል​ሰ​ወ​ር​ሁም፥ ማዳ​ን​ህ​ንም ተና​ገ​ርሁ፤ ይቅ​ር​ታ​ህ​ንና ምሕ​ረ​ት​ህን ከታ​ላቅ ጉባኤ አል​ሰ​ወ​ር​ሁም።


ነገር ግን በፊ​ታ​ቸው ባወ​ጣ​ኋ​ቸው በአ​ሕ​ዛብ ፊት ከሁሉ የሚ​በ​ል​ጠው ስሜ እን​ዳ​ይ​ረ​ክስ አደ​ረ​ግሁ።