La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 39:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የም​ስ​ክ​ሩ​ንም ታቦት፥ መሎ​ጊ​ያ​ዎ​ቹ​ንም፥ የስ​ር​የት መክ​ደ​ኛ​ው​ንም፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የምስክሩ ታቦት፣ ከመሎጊያዎቹና ከስርየት መክደኛው ጋራ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የምስክሩን ታቦት፥ መሎጊያዎቹን፥ የስርየት መክደኛውን፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የድንጋይ ጽላቶቹ ያሉበት የቃል ኪዳኑ ታቦት፥ መሎጊያዎቹና የስርየት መክደኛው፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሚሸፍነውንም መጋረጃ፤ የምስክሩንም ታቦት፥ መሎጊያዎቹንም፥ የስርየት መክደኛውንም፤

Ver Capítulo



ዘፀአት 39:35
5 Referencias Cruzadas  

ከጥሩ ወር​ቅም ርዝ​መቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወር​ዱም አንድ ክንድ ተኩል የሆነ የስ​ር​የት መክ​ደኛ ሥራ።


ከቀይ አውራ በግ ቍር​በ​ትም የተ​ሠራ መደ​ረ​ቢያ፥ ከአ​ቆ​ስጣ ቁር​በ​ትም የተ​ሠራ መደ​ረ​ቢያ፥ የሚ​ሸ​ፍ​ነ​ው​ንም መጋ​ረጃ፥


ገበ​ታ​ው​ንም፥ ዕቃ​ው​ንም ሁሉ፥ ኅብ​ስተ ገጹ​ንም፤


በላ​ይ​ዋም ማስ​ተ​ስ​ረ​ያ​ውን የሚ​ጋ​ርዱ የክ​ብር ኪሩ​ቤል ነበሩ፤ ነገር ግን በየ​መ​ልኩ እና​ገ​ረው ዘንድ ዛሬ ጊዜው አይ​ደ​ለም።


ፊተ​ኛ​ይ​ቱም ድን​ኳን በዚህ ገና ቆማ ሳለች፥ ወደ ቅድ​ስት የሚ​ወ​ስ​ደው መን​ገድ ገና እን​ዳ​ል​ተ​ገ​ለጠ መን​ፈስ ቅዱስ ያሳ​ያል።