1 ዜና መዋዕል 6:43 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የኢያኤት ልጅ፥ የጌድሶን ልጅ፥ የሌዊ ልጅ ነው። አዲሱ መደበኛ ትርጒም የኢኤት ልጅ፣ የጌርሶን ልጅ፣ የሌዊ ልጅ፤ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የኢኤት ልጅ፥ የጌድሶን ልጅ፥ የሌዊ ልጅ ነበር። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ያሐት፥ ጌርሾን፥ ሌዊ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የያሐት ልጅ፥ የጌድሶን ልጅ፥ የሌዊ ልጅ ነው። |
ያችም ሴት ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ ሙሴም፥ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን ጌርሳም ብሎ ጠራው። ዳግመኛም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ ስሙንም ኤልኤዜር አለው፤ የአባቴ ፈጣሪ ረዳቴ ነው ሲል።
እነዚህም እንደ ወገኖቻቸው የሌዊ ልጆች ስሞች ናቸው፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ናቸው። የሌዊም የሕይወት ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው።