La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 27:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዛ​ብ​ሎን ወገን ላይ የአ​ብ​ድዩ ልጅ ሶማ​ዒ​ያስ፤ በን​ፍ​ታ​ሌም ወገን ላይ የዖ​ዜ​ሄል ልጅ ኢያ​ሪ​ሙት፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዛብሎን ነገድ ላይ የተሾመው፣ የአብድዩ ልጅ ይሽማያ፤ በንፍታሌም ነገድ ላይ የተሾመው፣ የዓዝሪኤል ልጅ ለኢያሪሙት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዛብሎን ላይ የአብድዩ ልጅ ይሽማያ አለቃ ነበረ፤ በንፍታሌም ላይ የዓዝሪኤል ልጅ ኢያሪሙት አለቃ ነበረ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በዛብሎን ላይ የአብድዩ ልጅ ይሽማያ፤ በንፍታሌም ላይ የዓዝሪኤል ልጅ ኢያሪሙት፤

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 27:19
3 Referencias Cruzadas  

ገባ​ዖ​ና​ዊው ሰማ​ያስ፥ እርሱ በሠ​ላ​ሳው መካ​ከ​ልና በሠ​ላ​ሳው ላይ ኀያል ሰው ነበረ፤ ኤር​ም​ያስ፥ ሕዝ​ኤል፥ ዮሐ​ናን፥ ገድ​ሮ​ታዊ ዮዛ​ባት፤


በይ​ሁዳ ወገን ላይ ከዳ​ዊት ወን​ድ​ሞች ኤል​ያብ፤ በይ​ሳ​ኮር ወገን ላይ የሚ​ካ​ኤል ልጅ ዖምሪ፤


በኤ​ፍ​ሬም ልጆች ላይ የአ​ዛ​ዝያ ልጅ ሆሴዕ፤ በም​ናሴ ነገድ እኩ​ሌታ ላይ የፈ​ዳያ ልጅ ኢዩ​ኤል፤