1 ዜና መዋዕል 24:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከኢስዓራውያን ሰሎሞት፤ ከሰሎሞት ልጆች ኤናት፤ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከይስዓራውያን ወገን፣ ሰሎሚት፤ ከሰሎሚት ወንዶች ልጆች፣ ያሐት። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከይስዓራውያን ሰሎሚት፤ ከሰሎሚት ልጆች ያሐት ነበረ፤ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ያሐት በሸሎሚት በኩል የይጽሃር ዘር ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከይስዓራውያን ሰሎሚት፤ ከሰሎሚት ልጆች ያሐት፤ |
ይህ ሰሎሚትና ወንድሞቹ፥ ንጉሡ ዳዊትና የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ ሻለቆችና የመቶ አለቆች፥ የሠራዊቱም አለቆች፥ በቀደሱት በንዋየ ቅድሳቱ ቤተ መዛግብት ሁሉ ላይ ተሹመው ነበር።
ለቀዓትም የእንበረም ወገን፥ የይስዓር ወገን፥ የኬብሮንም ወገን፥ የአዛሔልም ወገን ነበሩ፤ የቀዓት ወገኖች እነዚህ ናቸው።