ዘጠነኛው ለኢያሱ፥ ዐሥረኛው ለሴኬንያ፥
ዘጠነኛው ለኢያሱ፣ ዐሥረኛው ለሴኬንያ፣
ዘጠኝኛው ለኢያሱ፥ አሥረኛው ለሴኬንያ፥
ዘጠነኛው ለኢያሱ፥ ዐሥረኛው ለሴኬንያ፥
ሰባተኛውም ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
ዐሥራ አንደኛው ለኤልያሴብ፥ ዐሥራ ሁለተኛው ለኤልያቄም፥
ካህናቱ ከኢያሱ ወገን የዮዳኤ ልጆች ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።
ኢያሱም ዮአቂምን ወለደ፤ ዮአቂምም ኤሊያሴብን ወለደ፤ ኤሊያሴብም ዮሐዳን ወለደ፤
ካህናቱ ከኢያሱ ወገን፦ የዮዳሔ ልጆች ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።