La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 23:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የጌ​ር​ሳም ልጆች አለቃ ሱባ​ኤል ነበረ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የጌርሳም ዘሮች፤ ሱባኤል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከጌርሾም ወንዶች ልጆች መካከል መሪው ሸቡኤል ነበር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 23:16
6 Referencias Cruzadas  

የሙሴ ልጆ​ችም ጌር​ሳ​ምና አል​ዓ​ዛር ነበሩ።


የአ​ል​ዓ​ዛ​ርም ልጆች አለቃ ረዓ​ብያ ነበረ፤ አል​ዓ​ዛ​ርም ሌሎች ልጆች አል​ነ​በ​ሩ​ትም፤ የረ​ዓ​ብያ ልጆች እጅግ ብዙ ነበሩ።


ከቀ​ሩ​ትም የሌዊ ልጆች፤ ከእ​ን​በ​ረም ልጆች ስባ​ሄል፤ ከስ​ባ​ሄል ልጆች ኢያ​ዳ​እያ፤


ዐሥራ ሦስ​ተ​ኛው ለሱ​ባ​ኤል ለል​ጆ​ቹም፥ ለወ​ን​ድ​ሞ​ቹም፥ ለዐ​ሥራ ሁለቱ፤


ከኤ​ማን የኤ​ማን ልጆች፤ ቡቅያ፥ መታ​ንያ፥ ዓዛ​ር​ዔል፥ ሱባ​ኤል፥ ኢየ​ሪ​ሙት፥ ሐና​ንያ፥ ሐናኒ፥ ኤል​ያታ፥ ጌዶ​ላቲ፥ ሮማ​ን​ቴ​ዔ​ዜር፥ ዮስ​ብ​ቃሳ፥ ሜኤ​ላቴ፥ ሆቴር፥ መሐ​ዝ​ዮት፤


የሙሴ ልጅ የጌ​ር​ሳም ልጅ ሱባ​ኤል በቤተ መዛ​ግ​ብት ላይ ተሾሞ ነበር።