La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 25:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 25:17
8 Referencias Cruzadas  

በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከመከራቸው አዳናቸው።


የጻድቅ መከራው ብዙ ነው፤ እግዚአብሔር ግን ከሁሉም ያድነዋል።


በፏፏቴህ ማስገምገም፣ አንዱ ጥልቅ ሌላውን ጥልቅ ይጣራል፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ፣ ሙሉ በሙሉ አጥለቀለቀኝ።