La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 136:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለፍጡር ሁሉ ምግብን የሚሰጥ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ለሥጋ ለባሽ ፍጥረት ሁሉ ምግብን ይሰጣል፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።

Ver Capítulo



መዝሙር 136:25
4 Referencias Cruzadas  

ለአንተና ለእነርሱ የሚያስፈልገውን ምግብ ሁሉ አከማች።”


ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸው ዘንድ፣ እነዚህ ሁሉ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።


የሁሉ ዐይን አንተን በተስፋ ይጠብቃል፤ አንተም ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸዋለህ።


ለእንስሳት ምግባቸውን፣ የቍራ ጫጩቶችም ሲንጫጩ የሚበሉትን ይሰጣቸዋል።