La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 119:54 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በምኖርበት ቦታ ሁሉ ሕጎችህ የመዝሙሬ አዝማቾች ናቸው።

Ver Capítulo



መዝሙር 119:54
4 Referencias Cruzadas  

ያዕቆብም ለፈርዖን፣ “በምድር ላይ በእንግድነት ያሳለፍሁት ዘመን 130 ዓመት ነው፤ ይህም አባቶቼ በእንግድነት ከኖሩበት ዘመን ጋራ ሲነጻጸር ዐጭር ነው፤ ችግር የበዛበትም ነበር” ሲል መለሰለት።


እግዚአብሔር ሆይ፤ ለምን እንዲህ ርቀህ ቆምህ? በመከራ ጊዜስ ለምን ድምፅህን አጠፋህ?


ስለ እግዚአብሔር ምሕረት ለዘላለም እዘምራለሁ፤ በአፌም ታማኝነትህን ከትውልድ እስከ ትውልድ እገልጻለሁ።