La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 104:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዱር እንስሳትም ከዚያ ይጠጣሉ፤ የሜዳ አህዮችም ጥማቸውን ይቈርጣሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዱር አራዊትን ሁሉ ያጠጣሉ፥ የበረሃ አህያዎችም ጥማቸውን ያረካሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚህ ዐይነት የዱር አውሬዎች የሚጠጡት ውሃ ያገኛሉ፤ የሜዳ አህዮችም ጠጥተው ጥማቸውን ያረካሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ለዘ​ለ​ዓ​ለም የሚ​ኖር ኪዳ​ኑን፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “ለአ​ንተ የከ​ነ​ዓ​ንን ምድር፥ የር​ስ​ታ​ችሁ ገመድ ትሆ​ና​ችሁ ዘንድ እሰ​ጣ​ለሁ፤”

Ver Capítulo



መዝሙር 104:11
3 Referencias Cruzadas  

ከላይ ከእልፍኝህ ተራሮችህን ታጠጣለህ፤ ምድርም በሥራህ ፍሬ ትረካለች።


አንተ እጅህን ትዘረጋለህ፤ የሕያዋን ፍጥረታትንም ሁሉ ፍላጎት ታረካለህ።