La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 6:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በምትሄድበት ሁሉ ይመሩሃል፤ በምትተኛበት ጊዜ ይጠብቁሃል፤ በምትነቃበት ጊዜም ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስትሄድም ይመሩሃል፥ ስትተኛ ይጠብቁሃል፥ ስትነሣ ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም በጒዞህ ይመሩሃል፤ ስትተኛም ይጠብቁሃል፤ ስትነቃም ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስትሄድም ይመራሃል፤ ከአንተም ጋር ይኖር ዘንድ ውሰደው። ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣም ያነጋግርሃል።

Ver Capítulo



ምሳሌ 6:22
12 Referencias Cruzadas  

አንተን እንዳልበድል፣ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ።


ቃልህን አሰላስል ዘንድ፣ ዐይኔ ሌሊቱን ሙሉ ሳይከደን ያድራል።


ምስክርነትህ ለእኔ ደስታዬ ነው፤ መካሪዬም ነው።


በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።


ጕልማሳ መንገዱን እንዴት ያነጻል? በቃልህ መሠረት በመኖር ነው።


አቤቱ፤ ሕግህን ምንኛ ወደድሁ! ቀኑን ሙሉ አሰላስለዋለሁ።


ከሰዎች ተግባር፣ በከንፈርህ ቃል፣ ከዐመፀኞች መንገድ፣ ራሴን ጠብቄአለሁ።


በየአቅጣጫው የከበበኝን፣ አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።


ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፤ ወደ ተቀደሰው ተራራህ፣ ወደ ማደሪያህ ያድርሱኝ።


የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል።