La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:26
4 Referencias Cruzadas  

ለማይታወቅ ሰው ዋስ የሚሆን መከራ ያገኘዋል፤ ዋስትና ለመስጠት እጅ የማይመታ ግን ምንም አይደርስበትም።


ልበ ቢስ ሰው ሰው ቃል በመግባት እጅ ይመታል፤ ለወዳጁም ዋስ ይሆናል።


ለማይታወቅ ሰው ዋስ የሆነውን ልብሱን ግፈፈው፤ ለባዕድ ሴት የተዋሰውን በቃሉ ዐግተው።