ምሳሌ 18:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከማዳመጡ አስቀድሞ የሚመልስ፣ ቂልነትና ዕፍረት ይሆንበታል። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሳይሰማ ነገርን በሚመልስ ስንፍናና እፍረት ይሆንበታል። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ሳያዳምጡ መልስ መስጠት፥ ሞኝ ያደርጋል፤ አሳፋሪም ነው። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ሳይሰማ ነገርን የሚመልስ ስንፍናና እፍረት ይሆንበታል። |
ከዚያም ንጉሡ ሲባን፣ “የሜምፊቦስቴ የነበረው ሁሉ ከእንግዲህ ያንተ ነው” አለው። ሲባም፣ “በታላቅ ትሕትና በግንባሬ ተደፍቼ እጅ እነሣለሁ፤ ንጉሥ ጌታዬ ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ ላግኝ” አለው።