La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ነህምያ 11:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፤ ያኪን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ይዳዕያ፥ ያኪን፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ካህናት፦ ይዳዕያ የዩያሪብ ልጅ፥ የያኪን ልጁ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከካ​ህ​ና​ቱም የዮ​ያ​ሬብ ልጅ ይዳ​እ​ያና ያኪን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከካህናቱ፥ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፥ ያኪን፥

Ver Capítulo



ነህምያ 11:10
9 Referencias Cruzadas  

የስምዖን ልጆች፦ ይሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሃድ፣ ያኪን፣ ጾሐርና ከከነዓናዊቷ ሴት የተወለደው ሳኡል ናቸው።


ከካህናቱ፦ ዮዳኤ፣ ዮአሪብ፣ ያኪን፤


ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች 973


ስለዚህ መራሕያኑን አልዓዛርን፣ አርኤልን፣ ሸማያን፣ ኤልናታንን፣ ያሪብን፣ ኤልናታን፣ ናታንን፣ ዘካርያስንና ሜሱላምን እንዲሁም መምህራኑን ዮያሪብንና ኤልናታንን አስጠራኋቸው፤


የእግዚአብሔር ቤት አለቃ የአኪጦብ ልጅ፣ የመራዮት ልጅ፣ የሳዶቅ ልጅ፣ የሜሱላም ልጅ፣ የኬልቅያስ ልጅ ሠራያ፤


የእነዚህም አለቃ የዝክሪ ልጅ ኢዮኤል ሲሆን፣ የሐስኑአ ልጅ ይሁዳ የከተማዪቱ ሁለተኛ አውራጃ የበላይ ነበር።


ከዮያሪብ፣ መትናይ፤ ከዮዳኤ፣ ኦዚ፤


ሸማያ፣ ዮያሪብ፣ ዮዳኤ፣


ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች 973